እናትነት በስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ደዳብ ኬንያ
ትናንት በምሥራቅ ጉጂ ጎሮ ዶላ ወረዳ በተፈጠረዉ የፀጥታ ችግር አንድ የመከላከያ ኃይልን ጨምሮ ሰባት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።
ሞምባሳ - ኬንያ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያና የኬንያ የጋራ ድንበር ስብሰባ ዛሬ ተጠናቅቋል።
ስለ ደዳብ የስደተኞች መጠለያ ቀበሌ ዕጣ ፈንታ ለመወሰን ከኬንያ መንግሥት ጋር በቅርበት እየሠራ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር - ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር አስታውቋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በውጪ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የቀረበዉ "በአንድ ቀን አንድ ዶላር ጥሪ" ዛሬ በኬንያ በይፋ ተጀምሯል። ናይሮቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ በተደረገዉ ዝግጅት ላይ በኬንያና በአካባቢዋ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ተሳትፈዉበታል። በዝግጅቱ ላይ የኬንያ ማኅበራዊ ትረስት ፈንድ ተወካይ በኬንያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር መለስ ዓለም ና የፈደራል መንግሥት ተወካዮች ተገኝተዋል።
የምዕራብ ጉጂ ዞን ገላና ወረዳ ነዋሪዎች፣ የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ጉዳት እያደረሱባቸው መሆኑን ተናገሩ።
ኢትዮጵያዊያን ተጎድተዋል
በታንዛኒያ እሥር ቤቶች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎችን እያስፈታ መሆኑን ዳር ኤስ ሰላም ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።
በሊብያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ስደተኞች በሀገሪቱ የፀጥታ ሁኔታ አስቸጋሪ በመሆኑ ህይወታቸውአደጋ ላይ መሆኑን ተናገሩ።
በምሥራቅ ጉጂ ሰባ ቦሩ ወረዳ ሰባት ሰዎች በመከላከያ ኃይል ተኩስ መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።
በቦረና ዞን ሚኦ ወረዳ እዲ ሎላ በሙሽሮች ላይ ተኩሰው አምስት ሰዎች የገደሉ የመከላከያ ኃይል አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ።
በታንዛኒያ እሥር ቤት ያሉ ከ1 ሺህ 900 በላይ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ሊለቀቁ ነው፡፡
ኦሮምያ ውስጥ በምሥራቅ ጉጂ ዞን ግርጃ ወረዳ ኦላቲ በሚባል ተራራ ላይ የተነሳው ሰደድ እሳት ጉዳት አደረሰ፡፡
ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ በምዕራብ እንዲሁም ምሥራቅ ጉጂ በኢትዮጵያ መከላከያ ኃይልና በኦሮሞ ነጻነት ግንባር ታጣቂዎች መካከል በታካሄደ ግጭት የሰው ህይወት ማለፉን በርካቶች ከቤታቸው መፈናቀላቸው ተናግረዋል።
ከታህሳስ 29 ጀምሮ ለሁለት ሳምንት የታወጀው "የሰላም ሳምንት ጥሪ" እንደሚቀጥል አባ ገዳ ጂሎ መንድ'ዖ ተናገሩ።
ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በጉጂ አባ ገዳ የተላለፈው የሠላም ሳምንት ጥሪ በአካባቢያቸዉ ሠላም ላማውረድ ጉልህ ሚና እንዳለው የምሥራቅ እንዲሁም የምዕራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ።
በምዕራብ ጉጂ ዞን ከሃያ በላይ ሰዎች በኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። ሰዎቹ የተገደሉት ባለፈው ዓርብ በዱግዳ ዳዋ ወረዳ እንዲሁም በገላና ወረዳ ሲሆን ከ18 ሰዎች በላይ መቁሰላቸውም ታውቋል።
በኢትዮ ኬንያ ድምበር ከተማ ሞያሌ ከሳምንት በፊት በሶማሌ ክልል ታጣቂዎች መፈፀም የተጀመረዉ ጥቃት አለመቆሙን ነዋሪዎች ተናገሩ።
በሞያሌ ዛሬም በሶማሌ ክልል ታጣቂዎች የሚፈፀመዉ ጥቃት መቀጠሉን ነዋሪዎች ተናገሩ።
ትላንት በሞያሌ በተከሰተው የፀጥታ ችግር 13 ሰዎች መሞታቸውንና በርካቶች ደግሞ መቁሰላቸውን የኦሮሚያ ክልል አስታወቀ።
ተጨማሪ ይጫኑ