በህገ ወጥ ጉዞ ላይ ተይዘው ታንዛኒያ እሥር ቤት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከሁለት ሺህ በላይ እንደሚሆኑ በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኢምባሲ አስታወቀ።
በውሃ ሀብት አጠቃቀም ላይ የሚያተኩረውና በናይሮቢ ለአለፉት ሦስት ቀናት ሲደረግ የነበረው ብሉ ኢኮኖሚ ኮንፍረንስ ዛሬ ተጠናቋል።
በኬንያ የባቡር ትኬት ሽያጭ አጭበብረዋል የተባሉ ሦስት ቻይናዊያን በቁጥጥር ሥር ዋሉ። ቻይናዊያኑ መንገድና ድልድይ ግንባታ ተቋራጭ የበላይ ኃላፊዎች መሆናቸው ታውቆዋል።
ከህዳር 2 እስከ 7 በሞያሌ በደረሰው ጥቃት ቤታቸዉ የተቃጠለባቸዉ የከተማዋ ነዋሪዎች ድጋፍ አጥተው እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናገሩ።
በኬንያ ሞያሌ ልዩ ሥሙ “ጋምቦ” ከተባለ ሥፍራ ሁለት ኢትዮጵያዊያን መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ።
የመጋቢት 10/2018 ግድያ ሸሽተው ኬንያ ጊዜያዊ መጠለያ የነበሩ ስደተኞችን ወደ ቀበሌያቸው መመለሱን የሞያሌ ወረዳ አስተዳደር ገለፀ።
በአፍሪካ የሚገኙ ስደተኞች መብታቸው እንዲጠበቅ የዓለምቀፉ የስደተኞች ድርጅት /ዩኤንኤችሲአር/ አዲስ ዘመቻ ጀምሯል። ድርጅቱ ዘመቻውን በ5 የአፍሪካ ሀገሮች የጀመረ ሲሆን፣ ግለሰቦች እንዲሁም የአፍሪካ አህጉር በቀል ድርጅቶች ለስደተኞች ድጋፍ እንዲያደርጉ የሚያበረታታ ዘመቻ ነው። ዩኤንኤችሲአር ‘ሉኩሉኩ’ በመባል የሚታወቀውን ይህንን ዘመቻ ለአፍሪካዊያን በተለያዩ መንገድ እያስተዋወቀ መሆኑን ገልጿል።
ኬንያ በሕገወጥ ሀገሯ የሚኖሩ የውጪ ዜጎች ላይ እያረገች ያለውን አሰሳ እንደምትቀጥል አስታወቀች።
ሞያሌ ውስጥ በተከስተ የፀጥታ ችግር አንድ ሰው መገደሉንና አምስት ሰው መቁሰሉን ነዋሪዎች ተናግረዋል።
የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ለይፋ ጉብኝት ኬንያ ገብተዋል።
በሞያሌ ወረዳ የአስተዳደር ወሰን አለመከለል በነዋሪዎች ላይ ያስከተለው ችግር በሞያሌ የአስተዳደር ወሰን በግልጽ አለመቀመጡ ለብዙ ችግር እንደዳረጋቸው ነዋሪዎች ተናገሩ።
የኡጋንዳ መንግሥት የሀገሪቱ የፓርላማ አባል ሮበርት ኪያጉላኚን እንዲፈታ ዛሬ በናይሮቢ የተቃውሞ ሠልፍ ተደረገ።
የኡጋንዳ መንግሥት የሀገሪቱ የፓርላማ አባል ሮበርት ኪያጉላኚን እንዲፈቱ ዛሬ በናይሮቢ የተቃውሞ ሠልፍ ተደረገ። በተቃውሞ ሠልፉ ላይ በርካታ ኬንያዊያን እንዲሁም በናይሮቢ የሚኖሩ የኡጋንዳ ዜጎች ተሳትፈውበታል።
የዓለምቀፍ የሕግ ምሁራን ኮሚሽን(ICJ) የኬንያ መንግሥት በሕገወጥ ግንባታዎች ላይ እየወሰደ ያለውን ዕርምጃ ተቸ።
በየካቲት ወር በኢትዮጵያ መከላከያ የደረሰውን ግድያ የሸሹ በርካታ የኢትዮጵያ ስደተኞች ኬንያ ሶሎሎ ይገኛሉ።
የኬንያዉ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ይህን የተናገሩት፣ መንግሥታቸዉ ሙስናን ለመዋጋት የጀመራቸዉን ዕርምጃዎች እንደሚቀጥል ባስታወቁበት ወቅት ነው።
በጂቡቲ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ስደተኞች በሀገሩ ነዋሪዎች ጥቃት እየደረሰባቸዉ መሆኑን ተናገሩ።
ጥቃቱ የተፈፀመው የዛሬ 20 ዓመት ነሐሴ 7/1998 ሲሆን በጊዜዉ ከ250 በላይ ሰዎች ሕይወታቸዉ ማለፉ የሚታወስ ነው።
ኬንያ የሚኖሩ ስደተኞች የሥራ ፍቃድ ለማግኘት እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናገሩ።
- በጥቃቱ ሁለት ሰዎች ሞተዋል፣ ንብረት ወድሟል
ተጨማሪ ይጫኑ