በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረሃብ በአፍሪካ

በድርቅ ለተጠቃችው ሶማሊያ ትኩረት እንዲሰጥ ግሪንፊልድ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:04 0:00

በድርቅ ምክኒያት ዜጎቿ ለረሃብ ለተጋለጡባት ሶማሊያ ለጋሾች ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተው ሰዎችን ከሞት እንዲታደጉ በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ ግሪንፊልድ ጠየቁ።

ሶማሊያን ጨምሮ በአራት የአፍሪካ ሀገሮች ጉብኝት ያደረጉት ግሪንፊልድ፤ ካሁኑ አስፈላጊው ድጋፍ ካልተደረገ በሶማሊያ የተከሰተው የምግብ እጥረት የብዙዎችን ህይወት ሊቀጥፍ እንደሚችል ስጋታቸውን ገልጸዋል፡፡

ዩናይትድ ስቴትስ በሶማሊያ ርሃብን ለመከላከል ተጨማሪ 40 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ እንደምትለግስ አምባሳደር ግሪንፊልድ ከጉብኝታቸው በኋላ በሰጡት መግለጫ ይፋ አድርገዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ።

ቦረና ድርቅ እየበረታ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:12 0:00

ቦረና ውስጥ ድርቅ መበርታቱንና ነዋሪዎቹ በምግብ እጥረት እየተቸገሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።

ወደ ስምንት መቶ ሺህ የሚሆን ሰው የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገልጿል።

አዛውንቶችና ሕፃናት በረሃብ እየተጎዱ መሆናቸውና የሚደርሰው የእርዳታ እህልም እጅግ አነስተኛ መሆኑን የቦረና ዞን ድሬ ወረዳ ነዋሪዎችና አንድ የጤና ባለሞያ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን ዘገባ ይከታተሉ።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG