በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረሃብ በአፍሪካ

ተመድ በኢትዮጵያ የተከሰተዉ ድርቅ እንዳሳሰበው ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ረድዔት ጉዳዮች አስተባሪ (ኦቻ) በኢትዮጵያ ከ11 ሚልዮን በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚፈልግ አስታወቀ። የክልሉ መንግሥት የክልሉ ሰብዓዊ ድጋፍ ፈላጊ ቁጥር አራት ነጥብ ሁለት ብቻ መሆኑን ገልጿል።

ድርጅቱ አርብ ዕለት ባወጣው መግለጫ በሀገሪቱ የተከሰተው ድርቅ በዚህ ዓመትም አሳሳቢ ሆኖ እንደሚቀጥል ገልጿል። በኦሮሚያ ክልል ብቻ ከስድስት ሚልዮን በላይ እንስሳት በድርቁ መሞታቸውን ድርጅቱ ይፋ አድርጓል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

“የከብቶቻችን ዋጋ ወደቀ” የቦረና አርብቶ አደሮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:56 0:00

ከብቶቻቸውን የሚገዛቸው በማጣታቸው ችግር ላይ መውደቃቸውን የቦረና አርብቶ አደሮች ገለፁ። የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የያቤሎ አካባቢ አርብቶ አደሮች፤ ድርቅ ካስከተለው ጉዳት የተረፉላቸውን ከብቶች እጅግ አነስተኛ በሆነ ዋጋ ለመሸጥ መገደዳቸውን አመለከቱ።

የቦረና ዞን የመስኖ ልማት እና አርብቶ አደር ጽህፈት ቤት በበኩሉ አሁን በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው ድጋፍ ለዚህ ምላሽ የሚሆን መፍትሄ መያዙን ገልጿል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG