በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረሃብ በአፍሪካ

የደቡብ ኦሞ ዞን ድርቅ ተጋላጮች በቂ የሰብዓዊ እርዳታ እንዳልቀረበላቸው ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

ደቡብ ኦሞ ዞን ለድርቅ የተጋለጡ አርብቶ አደሮች በቂ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዳላገኙ በደቡብ ክልል ምክር ቤት የሐመር እና የኛጋቶም ብሄረሰብ ተወካዮች ገለፁ።

በዞኑ በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የክልሉና ፌዴራል መንግሥታት እንዲሁም አጋር ድርጅቶች አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ ተወካዮቹ ጥሪ አሰምተዋል።

የሐመርና ኛንጋቶም ወረዳን ጨምሮ በዞኑ ከ330 ሺህ በላይ ዜጎች አስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ፈላጊዎች መሆናቸው ተገልጿል።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

የቦረና ድርቅ ተጎጂዎች አስቸኳይ ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:37 0:00

በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የድርቅ ተጎጂዎችን ለመርዳት በልዩ ልዩ ግለሰቦች እና ተቋማት እየተደረገ የሚገኘውን የድጋፍ ማሰባሰብ ያደነቁት የድርቅ ተፈናቃዮች፣ እርዳታው በቶሎ እንዲደርስላቸው ጠይቀዋል።

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በበኩሉ፣ የተሰበሰበውን እርዳታ በፍጥነት የሚያደርስ ኮሚቴ ማቋቋሙን ገልጾ፣ ለዚኽም ጥናት ሲያካሒድ መቆየቱን አስታውቋል።

በአንጻሩ እርዳታ ፈላጊዎቹ፣ ችግራቸው ጊዜ የማይሰጥ በመኾኑ በአስቸኳይ እንዲደርስላቸው ጠይቀዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG